Month: March 2022

NEWA General Assembly – 2014 E.C.


Network of Ethiopian Women’s Associations, in collaboration with Oxfam In Ethiopia, held a consultation workshop Network of Ethiopian Women’s Associations, in collaboration with Oxfam In Ethiopia, held a consultation workshop with directors of the Gender and Planning Directorate of various government organizations on Gender Budgeting and Unpaid Care and Domestic Works. Directors of the Gender and Planning departments from various stakeholders and government organizations, discussed in detail gender budgeting and its impact on unpaid care and domestic work as well as the current gender budget allocation, gaps and solutions. One of the main points of the discussion was the non-inclusion of unpaid domestic work in the national economy and the exclusion of women, from the productive works which can be input for the macro-economy.  የኢትዮጵያ ሴቶች ማኅበራት ቅንጅት ከኦክስፋም ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር በስርዓተ ፆታ በጀት አያያዝ ላይ እንዲሁም የበጀት አያያዝ በማይከፈልባቸው የቤት ውስጥ ስራዎች እና እንክብካቤዎች ላይ ያለው ተፅዕኖ በተመለከተ ከተለያዩ የመንግስት ተቋማት ከተውጣጡ የስርዓተ-ፆታ እና እቅድ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተሮች ጋር የመወያያ መድረክ አካሄዱ፡፡በውይይት መድረኩ ላይ ከተለያዩ ባለድርሻ እና በበጀት አያያዝ ላይ ከፍተኛ ድርሻ ካላቸው መንግስታዊ ተቋማት የተውጣጡ የስርዓተ ፆታ እና ዕቅድ ክፍሎች ኃላፊዎች ተገኝተው የማይከፈልባቸው የቤት ውስጥ ስራን እንዲሁም በስርዓተ-ፆታ በጀት አመዳደብ ላይ አሁን ያለበትን ሁኔታ፣ ያሉትን ክፍተቶች እና ክፍተቶችን ለመሙላት መደረግ ስላለባቸው ጉዳዮች በዝርዝር ተወያይተዋል፡፡ የማይከፈልባቸው የቤት ውስጥ ስራዎች በሃገር አቀፍ ደረጃ ባለው ኢኮኖሚ ምጣኔ ላይ አለመካተታቸው እና በማይከፈልባቸው ስራዎች ምክንያት በተለይም ሴቶች ከትርፋማው የኢኮኖሚ ስርአት እየተገለሉ መሆኑ የውይይት መድረኩ አንዱ ዋና ነጥብ ነበር፡፡

We – Care Social Media Campaign NEWA – OXFAM in Ethiopia

We – Care Social Media Campaign NEWA – OXFAM in Ethiopia ​ Global campaign brief: Imagine a gender equal world. A world free of bias, stereotypes and discrimination. A world that’s diverse, equitable, and inclusive. A world where difference is valued and celebrated. Together we can forge women’s equality. Collectively we can all #BreakTheBias. Celebrate women’s achievement. Raise awareness against bias. Take action for equality. 1 MARCH 6: the issues at hand According to the ILO, women in #Africa spend 3.4 more time in unpaid care work than men. Without addressing heavy and unequal unpaid care work, it will be near impossible to close the gender gap in the continent. This #IWD2022, let’s #BreakTheBias and create #LastingChange. እንደ ዓለም አቀፍ የሠራተኛ ድርጅት ዘገባ ከሆነ #በአፍሪካ ውስጥ ያሉ ሴቶች ከወንዶች በ3.4 እጥፍ ጊዜአቸውን  የማይከፈልበት እንክብካቤ ስራ በመስራት ያሳልፋሉ። ይህን እኩል ያልሆነ የማይከፈልበት እንክብካቤ ስራ ኡእመስራት ጫና ካልተቀረፈ በአህጉሪቱ ያለውን የስርዓተ-ፆታ ልዩነት ማስተካከል አይታሰቤ ነው። #አድሎአዊነትንእንስበር #ዘላቂ ለውጥ 1 MARCH 6: the issues at hand